Monday, April 27, 2020

ፈላስፋ

በምንሰራው ሥራ ሁሉ ረዳታችን አጋዣችንን አዛኝ ይቅር ባይ በሚሆን በእግዚአብሔር ስም የፈላስፎችን አነጋገር መጻፍ እንጀምራለን።
ፈላስፋ ማለት ጥበበኞች ወይም የእውቀት ሰዎች ማለት ነው።
ከሰነፍ ሽማግሌ ብልህና አስተዋይ ወጣት ይሻላል።ጥበብና ተግሳጽ ተርታውን ሰው  ታላላቆች ሰዎች ከደረሱበት ደረጃ ያደርሱታል።ከትልቅ ሰው የተወለደውን ከተራ ሰው የተወለደውን ሳይለዩ ያከብራሉ ያስከብራሉ።
"ከትንሽ ወይም ከትልቅ መወለድ ሙያ አይደለም ራስን ለትልቅ ክብር መውለድ ግን ሙያ ነው" ቀ.ኃ.ሥ

ምንጭ፡አንጋረ ፈላስፋ

No comments:

Post a Comment

በመከራዬ ሳለሁ ወደ አምላኬ ወደ እግዚአብሔር ጮህኩ።

ትንቢተ ዮናስ 2÷1-እስከመጨረሻው እግዚአብሔርም ዮናስን የሚውጥ ታላቅ ዓሣ አሰናዳ፤ ዮናስም ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት በዓሣው ሆድ ውስጥ ነበረ። ዮናስም በዓሣው ሆድ ውስጥ ሆኖ ወደ አምላኩ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ...