በምንሰራው ሥራ ሁሉ ረዳታችን አጋዣችንን አዛኝ ይቅር ባይ በሚሆን በእግዚአብሔር ስም የፈላስፎችን አነጋገር መጻፍ እንጀምራለን።
ፈላስፋ ማለት ጥበበኞች ወይም የእውቀት ሰዎች ማለት ነው።
ከሰነፍ ሽማግሌ ብልህና አስተዋይ ወጣት ይሻላል።ጥበብና ተግሳጽ ተርታውን ሰው ታላላቆች ሰዎች ከደረሱበት ደረጃ ያደርሱታል።ከትልቅ ሰው የተወለደውን ከተራ ሰው የተወለደውን ሳይለዩ ያከብራሉ ያስከብራሉ።
"ከትንሽ ወይም ከትልቅ መወለድ ሙያ አይደለም ራስን ለትልቅ ክብር መውለድ ግን ሙያ ነው" ቀ.ኃ.ሥ
ምንጭ፡አንጋረ ፈላስፋ
ፈላስፋ ማለት ጥበበኞች ወይም የእውቀት ሰዎች ማለት ነው።
ከሰነፍ ሽማግሌ ብልህና አስተዋይ ወጣት ይሻላል።ጥበብና ተግሳጽ ተርታውን ሰው ታላላቆች ሰዎች ከደረሱበት ደረጃ ያደርሱታል።ከትልቅ ሰው የተወለደውን ከተራ ሰው የተወለደውን ሳይለዩ ያከብራሉ ያስከብራሉ።
"ከትንሽ ወይም ከትልቅ መወለድ ሙያ አይደለም ራስን ለትልቅ ክብር መውለድ ግን ሙያ ነው" ቀ.ኃ.ሥ
ምንጭ፡አንጋረ ፈላስፋ
No comments:
Post a Comment