«እግዚአብሔር መድኃኒትን ከምድር ፈጥሯልና አዋቂ ሰው ባለ መድኃኒትን አይንቀውም። ታምራቱን ያወቁ ዘንድ ውሃ በእንጨት የጣፈጠ አይደለምን? በታምራቱ ይከበሩ ዘንድ እግዚአብሔር ለሰዎች ጥበብን ሰጣቸው። በመድኃኒቱ ያድናቸዋል በሽታቸውንም ያርቅላቸዋል። በሚያድኑ ገንዘብ ከነሳቸው መድኃኒት ያደርጋሉ እሱም ለሀገር ፍቅርን ያመጣል።» ፴፰፡፬-፰።
Sunday, April 26, 2020
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
በመከራዬ ሳለሁ ወደ አምላኬ ወደ እግዚአብሔር ጮህኩ።
ትንቢተ ዮናስ 2÷1-እስከመጨረሻው እግዚአብሔርም ዮናስን የሚውጥ ታላቅ ዓሣ አሰናዳ፤ ዮናስም ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት በዓሣው ሆድ ውስጥ ነበረ። ዮናስም በዓሣው ሆድ ውስጥ ሆኖ ወደ አምላኩ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ...

-
2 የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ብሉይ ኪዳን ማለት የቆየ፣ የጥንት ውል ወይም ስምምነት ማለት ነው፡፡ ከክርስቶስ ልደት በፊት ያለውን የአንድ አምላክ አማኞች የሆኑትን የዕብራውያንን ታሪክ ይተርዳል፡፡ በውስጡም ብዙ ...
-
መጽሐፍ ቅዱስ 1.3 የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪክ 1.3.1 መጽሐፍ ቅዱስን ማን ጻፈው? የመጽሐፍ ቅዱስ ባለቤቱ እግዚአብሔር ሲሆን ጸሐፊዎቹ ግን ከእርሱ የተላኩ ቅዱሳን ሰዎች ናቸው፡፡ ብ...
-
__የዮሐንስ፡ራእይ፥ምዕራፍ፡13።______________ ምዕራፍ፡13፤ 1፤አንድም፡አውሬ፡ከባሕር፡ሲወጣ፡አየኹ፤ዐሥር፡ቀንዶችና፡ሰባት፡ራሶች፡ነበሩት፥በቀንዶቹም፡ላይ፡ዐሥር፡ዘ ውዶች፡በራሶቹም፡ላይ፡የስድብ፡ስም፡ነበረ። 2፤ያየ...
No comments:
Post a Comment